በእምነት ማደግ ካለፈው የቀጠለ
አንዳንዱ የጸሎት መልስ መፍትሄ የሚመጣው ሳይታክቱ የእግዚአብሔርን ፊት በመፈለግ በጾም ጸንቶና ተግቶ በጌታ ፊት በመሆን በትግስት በእምነት እስከመጨረሻው ጌታን በመጠባበቅ የሚገኝ ድል ጉብኝት አለ
Radio and PodcastLive Radio & PodcastsOpening Radio and Podcast...

Radio and PodcastLive Radio & PodcastsFetching podcast shows and categories...
Radio and PodcastLive Radio & PodcastsFetching podcast episodes...

Being a light in this world.
አንዳንዱ የጸሎት መልስ መፍትሄ የሚመጣው ሳይታክቱ የእግዚአብሔርን ፊት በመፈለግ በጾም ጸንቶና ተግቶ በጌታ ፊት በመሆን በትግስት በእምነት እስከመጨረሻው ጌታን በመጠባበቅ የሚገኝ ድል ጉብኝት አለ
እግዚአብሔር የታደገን ሊመራን ቢሆንም፣ እኛ አማኞች ደግሞ በእርሱ ዓላማና ሐሳብ የተያዝንና እርሱን ለመከተል ፈቃደኛ መሆን አለብን፣ እግዚአብሔር ያለን ሰዎች ሆነን ግን ብዙ ጊዜ በራሳችን መንገድ እንሄዳለን በራሳችን ደግሞ...
መልአክና ሰው የተፈጠረው ለአምልኮ ስለሆነ ወንጌልም ወደ ሕይወት ካመጣን በኃላ ወደ አምልኮ ነው የሚያደርሰን፣ በትክክለኛ አምልኮ ከአምላካችን ጋር ስንገናኝ የእግዚአብሔርን ትልቅነት እያየንና እግዚአብሔር በስራው ጻድቅ መሆ...
እግዚአብሔርን በታሪክ ውስጥ ስናየው እምነታችን ይጨምራል፣ መንፈሳዊ ሰው የሚኖረው በእምነቱ ስለሆነ እምነታችን ሲያድግ አንዳንዴ እግዚአብሔር እየተናገረ ያለው ባዶ በሆነ ነገር ላይና ለሰው በማይመስል ነገር ላይ የእግዚአብሔ...
ያደገ ሰው ወደ ውስጥ የሚያስገባውን እና ከውስጡ የሚያውጣውን በቃሉ እና በመንፍስ ቅዱስ ይመዝናል 1ኛ ቆሮ 2:13 2ኛ ነገ 13 ሐዋ 17:11-28
በንስሐ ወደ እግዚአብሔር እንደርሳለን፣ ጌታን እንደግል አዳኛችን አድርገን ስንቀበልና በሐጢያታችን ስንናዘዝ ጌታ ይቅር ይለንና ልጆቹ ያደርገናል፣ ዳግመኛ በእውነት ቃል ከማይጠፋው ዘር እንወለዳለን፣ ጌታን ካወቅን በኋላ ንስ...
በመንፍሳዊ ህይወታችን ሰናድግ ፈረሃት አይገዛንም ዕብ 2:14-15 1ዮሐ 4:18 ኢሳ 8:13 መሳ 6:10 ራዕ 21:8
በህይወቱ ያደገ ሰው የሰማውን ቃል የመጠበቅ ብቃት አለው በአንጻሩ ያላደገው ሰምቶ የመጠበቅ ብቃት የለወም ሕዝ 3:10 ሉቃ 8:13-15 2ኛ ጢሞ1:14 ራዕ 3:3 ኢዮ 20
ሰይጣን ደካማ ጎናችንን ያውቃል ነገር ግን ከዛ ውስጥ ጠንካራ ነገር ይወጣል። ይህ ጠንካራ ጎን የሚወጣው በሞትንበት ነው።
ሰው እግዚያብሔርን ተስፍ ካደረገበት በላይ የህይወት አቅም የለውም ሮሜ 8፡24 ሮሜ 8:12 ዘፍ 13:10
ጠላት ይከሳል ነገር ግን የሚሰምርለት ከውስጥ ከአካል ተባባሪ ካገኘ ብቻ ነው። ምክንያቱም ጌታ የቅዱሳን ክስ ስለማይሰማ። ይህም ፀጋን ብቻ እንድንመለከት ነው።
ሰው እግዚያብሔርን ተስፍ ካደረገበት በላይ የህይወት አቅም የለውም ሮሜ 8፡24 ሮሜ 8:12 ዘፍ 13:10
የእግዚአብሔር የሆነው ሁሉ መንፈሳዊ ነው፣ አኛ አማኞች ቃሉን ሆነን የምንገኘው በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ነው፣ ያለመንፈስ ቅዱስ የክርስቶስን ሙላት የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለስዎች ማድረስ አንችልም፣ ይህንን መንፈስ ቅዱስ ደ...
ፍቅር የሌለው እግዚአብሔርን አያውቅም፣ ክርስቶስን የሚያውቅና የእርሱ ተከታይ የሆነ እማኝ ዋነኛው የባህሪው መገለጫ ፍቅር ሊሆን ይገባል፣ ጌታ እየሱስ እንኳን አንድ ሕግ አዋቂ ሊፈትነው ከሕግ የትኛይቱ ትእዛዝ ታላቅ እንደሆ...
እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ ለህዝቡ ለመልካም ቀን ይቀጥራል። እኛ ግን በመታመን መጠበቅ አለብን። እግዚአብሔር ካለን ይልቅ ሁኔታን አይተን መናወጥ የላብንም። እስራኤል እግዚአብሔርን ከመስማት ይልቅ ጠላት የሚላቸውን ይሰሙ...
ያደገ ሰው በጽጋ ይኖራል ሮሜ 7 ሮሜ 6:14 ሮሜ 6:11 ራዕ 12:10
ለሰዎች መሆን ክርስቶስን መምሰል ሲሆን ዋጋ ያስከፍላል ዘኍ 16:45 ኢያ 3፡13 ዘኍ 16፡41
ያደገ ሰው ጦር እቃው ምንድን ነው? ያላደገስ? 2ኛ ቆሮ 10 1ኛ ጵጥ 3
ባደገ ሰው ውስጥ ከሚታዮት ባህሪዎች ውስጥ ለሌሎችህ መስጠት ለራስ ከማድርግ በላይ ያስደስተዋል ዕብ 13:16 ሉቃ 6:38
በእኛ መልካምን ስራ የጀመረው ልኡል እግዚአብሔር ስለ በጎ ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግንም በህይወታችን የሚሰራው እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ድረስ እንዲፈጽመው የታመነ አምለክእ ነው
የቤርያ ሰዎች ልበ ሰፊዎች ነበሩና ነገሩ እንደዚሁ ይሆንን ብለው ዕለት ዕለት መጻሕፍትን እንደመረመሩ እንደ እግዚአብሔር ቃል ሆኖ ሲያገኙት ደግሞ ቃሉን በሙሉ ፈቃድ እንደተቀበሉ አማኝ ከቃሉ ጋር የሚንሰማውን ሁልጊዜ ማመሳከ...
ክርስትያን የሚያድገው የፈርሰውን ያህል ነው ያደገ ሰው ይሰማል ምሳ 1:32-33 ሮሜ 10:10
የዛሬ ጥያቂዎች 1. ነፃ የወጣ ሰው ነው ለእግዚአብሔር የሚሆነው ይህ ደግሞ እድገት ነው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን። 2. ጌታን ስንቀበል በመንፈስ ቅዱስ ታትመናል ልጅ ለመሆን ግን ገና መንፈስ ቅዱስ አልተሞላንም የሚለው ሀሳ...
ወዳጅነታችን እንደ ክርስቶስ ባህሪ የሆነ የማይለዋወጥ መሆኑ ማደጋችንን ያሳያል ምሳ 11:17
የዛሬ ጥያቄዎች 1. ሳምሶን የተቀባ አመንዝራ ነው የሚለው ሀሳብ ይብራራልን። እግዚአብሔር የቀባው ሰው እንደ ሳምሶን ዐይነት ህይወት ነው የሚባለው ምን አይነት ሲሆን ነው? 2. የቃሉ ሙላት የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ነው የሚለ...
እግዚአብሔር ለቃሉ የታመነ ነው፣ እርሱ እስራኤላውያንን ሊያድን ሲመጣ ለአባቶቻቸው የገባውን ቃል ነበር የሚያመለክታቸው፣ የእምነት አባቶችም የተስፋይቱን ምድር እንደሚወርሱ የተናገራቸው አምላክ እግዚአብሔር ታማኝ መሆኑን ተቀ...
ያደገ ማንነታችን ክርስቶስን በመምሰል ሲገለጥ ባላደገው ማንነታችን ደግሞ ስጋችን ይገለጣል ምሳ 20:22 1ኛ ጵጥ 3
ሐዋርያት አንድ ላይ በመሆን ይተናነጹ ነበር፣ ዛሬም በዘመናችን ቤተ ክርስቲያን እንድትናነጽ አንዳችን ለአንዳችን መጸለይ የወንድማችን ወይም የእህታችን ነገር ተስምቶን ልንሸካከም ይገባናል፣ እንዲሁም የእግዚኣብሔርን እውነት...
ያደገ ሰው ለሚወስነው ውሳኔ ሁሉ የእግዚያብሔርን ሃሳብ የሚጠይቅ ሰው ነው ያላደገ ስው ግን ስዎች የሚሉትን ብቻ ይሰማል 1ኛ ሳሙ 14:36 ሮሜ 8:14 መሳ18:5-
ኃጢያት ወደ ዓለም ሲመጣ ውርደት ይዞ ነው የመጣው፣ አዳምና ሕዋን ኃጢአትን በሰሩ ጊዜ ከእግዚአብሔር መንግሥት ጎሎዋል፣ውርደትን ለብሰዋል፣ መንፈሳዊ ውድቀት የሆነው በሰው ሕሊና፣ በሰው ልብ፣ በሰው አስተሳሰብ፣ በሰው አመለ...
ክርስትና በጨለማ ላለው ሕዝብ የሚመሰከው በመኖር ነው፥ ጌታ በቃሉ ስያስተምር፤ መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ ብሎዋል፣ ጌታ ሐዋርያትን በአፍ ከመመስ...
አማኝ ከሁሉ በላይ የሚያስመካው የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አብሮነትና መገኝት ብቻ ነው እግዚአብሔር በምህረቱና በቸርነቱ በህይወታችን ከሚያደርገው በጎነቱ የተነሳ የጊዜውን ነገር ብቻ እየተመለስ የምንኖር ሳይሆን በእምነት እንድ...
ያደገ ሰው የውስጡን ንጽህና ግድ ይለዋል ያላደገ ሰው ደግሞ ስው የሚያየው የውጭው ማንነቱ ግድ ይለዋል መዝ 51:10 ዘፍ 6:5 ዘፍ 8:21 ማቴ 5:8
እምነት ማለት በእግዚአብሔር ዘንድ የሚደረግልንን አይናችን ሳያይ ጌታ በተናገረን ውስጥ ሆነን ሁሉን ለርሱ በመተው እንደሆነልን እንደተደረገልን አምነን በሰላሙ ውስጥ ማረፍ ነው
በጌታ ያደገ ማንነት እና ያላደገ ማንነት ገላ 4 ሉቃ 11:5-13 ዕብ 4:16
ሰማያዊ ዜግነትን ሰው የሚያገኝው ወንጌልን ሰምቶ ሲያምን ብቻ ነው ወንጌል ሁሉም አካል የሚሰራው ስራ ሲሆን አንዱ በመሄድ ሌላው በጸሎት በገንዘብ በሚያስፈልገው ሁሉ ይህን የምስራች በማድረስ ሰዎች ሲድኑ ደስ መሰኝት ለተቸገ...
የውስጥ ጥማት ካለ ለኔ አይሆንም የምንለው ምንም ነገር የለም፣ እግዚአብሔር ዘኪዮስን በጊዜው እንደጎበኘው፣ እኛ ክርስቶስን ለማግኘት ፍላጎትና ጥማት ይኑረን እንጂ ጌታ ማንንም አያሳፍርም፣ እርሱን ለማየት ብዙ ነገሮች በዙሪ...
ያደገ ሰው ፀሎት እና ያላደገ ሰው ፀሎት መዝ 32:6 ኤር 2:27 ሉቃ 22:46 መዝ 11
እግዚአብሔር በማእበል በወጀብ ውስጥ መንገድ አለው ክብሩን ለመግለጥ እምነታችንን ለመጨመር እንባችንን ለመጥረግ የጎበጠ ነገራችንን ቀና ለማድረግ ለማስጣል ለማዳን ለመባረክ መንገድ አለው
እግዚአብሔር ያለውን የምንሆነው በመለኮት ጥበቃ ውስጥ እንዳለን አይናችን ሲበራ ብቻ ነው፣ ያለዚያ እንታወካለን፣ ለፈቃዱ ወይም ለተጠራንበትም መኖር አንችልም፣ አይናችን ሲበራ ግን እራሳችንን ከሐጢያት የምንጠብቅበት ወይም ክ...
የዛሬ ጥያቄዎች 1. ምሳሌ 31፡11 መንፈስ ቅዱስን የሚያሳዝን ሰው ይለፋል ፍሬ የለውም የሚለውን ሀሳብ አብራራልን። 2. መዝሙር 53፡1 የሚጸጸት ህይወት ከሌለን የንስሀ ፍሬ የለንም የሚለው ሀሳብ አብራራልን። 3. ምሳሌ...
የዛሬ ጥያቄዎች 1. የጌታ ወዳጆች ሀጢያተዮች ነበሩ የእኛስ ወዳጆች እነማን ናቸው? 2. እግዚአብሔር በተለያየ ጎዳና ሊያገኘን ይችላል። ጸሎታችንንም ሊመልስ ይችላል ነገር ግን ያልተገኘ የህይወት ክፍል ሊኖረን ይችላል የሚለ...
የጥሞና ሕይወት የተለማመዱ ስዎች የእግዚአብሔርን ቅድስና ይለማመዳሉ የቅድስናውን ሕይወት ይካፈላሉ ከብዙ ነገር እራሳቸውን ይጠብቃሉ። ቅድስና ከእግዚአብሔር የምንካፈለው ነው በራሳችን ይምናመጣው አይድለም፤ መጽደቅ አንድ ግዜ...
እግዚአብሔር ያለውን የሚያደርግ ሉአላዊ አምላክ ነው ቅንነት ፊቱን ታየዋለች እግዚአብሔር መግቢያው የቀና ልብ ነው በረከቱ ወደ እኛ የሚመጣው በመታዘዝ ነው
ከሰማይ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ህይወታችንን ኑሮአችንን ዛሬንና ነገአችንን ያቀናል ጌታ አስቀድሞ በህይወታችን በተናገረው ውስጥ እናልፋለን መልካሙን ገድል እንጋደላለን
የዛሬ ጥያቄዎች 1. ጌታ የሰጠን ፍቅር እሱን ብቻ እንድንወድ ሳይሆን የእርሱ የሆኑትን ጭምር እንጂ የሚለውን ሀሳብ አብራራልን። 2. የእርሱ የሆኑትን መውደድ የምንቸገረው ለምንድን ነው? 3. 1ኛ ቆሮንቶስ 1፡4 ያደገ ሰው...
የዛሬ ጥያቄዎች 1. ምሳሌ 30፡11-12 በወላጆቻቸው የተጎዱ ልጆች የእግዚአብሔር በረከት እንዲያገኛቸው እንዴት ነው እንደዚህ ዐይነት ልጆችን ማገልገል የምንችለው? 2. በግልፅ የሚደረግ ፀሎትና በስውር የሚደረግ ፀሎት ብታ...
የአንድ አማኝ መንፈሳዊ ሀብቱ ባለበት ሁኔታ ውስጥ ራስን በእግዚአብሔር ቃል ተስፋ በመለኮት ሀሳብ ውስጥ ማግኘቱ ነው
የቤተክርስቲያን ዋና ተልዕኮ የእግዚአብሔርን በጎነት መናገር፣ መንፈሳዊ ቤት ሆኖ መሰራትና መንፈሳዊ መስዋዕትን ማቅረብ ነው፣ ታላቁ ትዕዛዝ ደግሞ አምላካችንን በፍጹም ልባችን ነፍሳችንና ሃሳባችን መውደድና ባልንጀራችንን ደግ...
የጥሞና ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ የማረፍ ህይወት ነው የጥሞና ጊዜ የለመዱ ሰዎች ፊቱን ይናፍቃሉ በእግሩ ስር መሆን ይወዳሉ ደስታና እረፍት በመንገዳቸው ነው አይናወጡም ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ስር ናቸው